Directorates

ህፃናት መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክቶሬት

Directorate Director

አቶ አንዱዓለም ታፈሠ

image description

በሕፃናት መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክቶሬት  የሀገር ዉስጥ ጉዲፈቻ አግልግሎት መስጠት  ጉዲፈቻ አድራጊ ቤተስቦች የመልመልያ መስፈርት ተሰታቸዋል እንዲያገቡት ይደረጋል፣ ማብራሪያ ይስጣቸዋል፡፡  ለአሻራና ለጤና ምርመራ የጥብብር ድብዳቤ ይጻፍላችዋል ፡፡  የቅድመ ምደባ የቤት ለቤት ጉብኝት (home study )በባለሙያየተካሄደ መሆኑ ይርጋገጣል ፡፡  መረጃ ማሟላታቸዉና ብቁ መሆናቸዉ ተርጋግጦ ወርፋ አንዲይዝ (እንዲጠባበቅ ይደርጋል ፡፡  ብቁ የሆኑ ቤተስቦች ዝርዝር ለምደባ ኮሚቴ በጽሁፍ ይስጣል ፡፡  የድህረ ርክክብ የቤትለቤት ጉብኝት ይደርጋል ፤መረጃዎች ተደራችተዉ ይያዛል  ሕጻናት መልሶ የማቀላቀል አገልግሎት  ከቤተስብ ጋር እንዲቀላቀሉ የተለየ ሕጻናት መረጃ እና ለማቀላቀል የተጠበቀበት ደብዳቤ ታይቶ የማቀላቀል ዝክረ ተግባር ይዘጋጃል ፡፡  የማቀላቀያ ዝክረ ተግባሩ በሀላፊዎች እንዲፈረም ተደርጎ ወደ ፋይናንስ ዳይሪክቶሩት ይላካል ፤በባለሙያ የማቀላቀል ስራ ይከናወናል  ታዳጊዎች የማቋቋሚና ከማህበረስቡ ጋር የማዋሀድ አገልግሎት  እንዲቋቋሙ የተለዩ የታዳጊች ዝርዝር መርጃ ከተቋማት መቅረቡ ይረጋገጣል  ለመቋም ዝግጁ የሆኑ ታዳጊዎች የሕይወት ክህሎትና ተያያዝነት ያላቸዉ ስልጠናዎች እንዲወስዱ ያደርጋቸዋል  የማቋቋሚያ ዝክረ ተግባር ይዘጋጃል፤በሀላፈዎች ጸድቆ ለፋይናንስ ክፍል ይላካል  በዝክረ ተግባሩ መስረት ለታዳጊዎች የመቋቋሚያዉ ወጪ ገንዘብ በባንክ ሂሳብ ቁጥራቸዉ እንዲገባ ይደረጋል ፡፡  መርጃ ተደራጅተዉ ይያዘሉ ፡፡  የድጎማ አደራ ቤተስብ አግልግሎት  በጊዜያዉ የአደራ ቤተስብ አግልፍሎት ተጠቃሚ ለሆኑ ሕጻናት ወራዊ ክፍያ ዝክረ ተግባር ይዘጋጃል ወደ ፋይናንስ የስራ ክፍል ይላካል ፡፡  ለሕጻናቱ ወርሃዊ አግልግሎት የግብሃቶች ወጪ እንዲደረግ በተቋሙ ኖርም መስረት ዝክረ ተግባር /ሠነድ ይዘጋጃል ፤በዳሪክቶሬታችን ጸድቆ ወደ ክበበ ፀሐይ የህጻናት ክብካቤ ተቋም እንዲላክ ይደረጋል ፡፡  መረጃዎችን ተደራጅተዉ ይያዛሉ፡፡  ጊዜያዊ የአደራ ቤተስቦች ለሕጻናት የተዘጋጀሁ ግብአት እንዲወሰዱ ይደርጋል  ሕጻናቱ ያሉበትን ሁኔታ ክትትል ለማድረግ ወርሃዊ ግብር ይዘጋጃል ፤ድጋፍ ክትትል ይደረጋል  የተቋሙ አግልግሎት ማመቻቸት  ምንም አማራጭ ያጡ ሕጻናት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የሚላኩ መረጃዎች በአግባቡ መሟላታቸዉ ይረጋገጣል ፡፡  በቀረበዉ መረጃ መሰረት ሕጻናቱ የተቋም አግልግሎት እንዲያገኙ ደብዳቤ ይዘጋጃል፡፡  መረጃዎች ተደራጅተዉ ይያዛሉ  በስራተኞች የ1%የገንዘብ ድጋፍ አግልግሎት  የ1%ድጋፍ ተጠቃሚ የሆኑ ህጻናት መርጃዎች መሟላታቸዉን ማረጋገጥ  ድጋፍ አድራጊ ባለድርሻ አካላት ደብዳቤ ማረጋገጥ  ድጋፋ አድራጊ ባለድርሻ አካላት ደብዳቤ ማዘጋጀት  ድጋፍና ክትትል ማድረግ  በቢሮአችን የሚደገፉ ሕጻናት ክፍያ እንዲፈጸም ዝክረ ተግባር ማዘጋጀትና ሕጻናቱ የድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ  መረጃዎች አደራጅቶ መያዝ  የማህበረስብ አቀፍ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት  የድጋፍ አግልግሎት እንዲያገኙ የተለዩ ሕጻናት መረጃ የተሟሉ መሆኑ ማረጋገጥ  ለድጋፍ አድራጊ ባለድርሻ አካላት ድብዳቤ ማዘጋጀት  መረጃዎችን በአግባቡ አዘጋጅተሁዉ መያዝ • በአማራጭ የሕጻናት ድጋፍ አግልግሎት ዙሪያ ግንዛቤ መፍጠር  የሀገር ዉስጥ ጉዲፈቻ አግልግሎት በተመለከተ  የመልሶ ማቀላቀልና ማዋሃድ አግልግሎትን በተመለከተ  የማህበረሰብ አቀፍ እና የ1%ድጋፍ አገልግሎት በተመለከተ  ዝክረ ተግባሮች ይዘጋጃሉ  የግንዛቤ መፍጠሪያ ማንዋሎች ይሰናዳሉ  ቼክ ሊስቶች ፤ፎርማቶች (ቅፅቅፆች )አቴንዳሶች ፤ቃለ ጉባሄዎች ፤የሕጻናት ምደባ ሠነዶች ይዘጋጃሉ ፡፡  እቅዶች ፤ሪፖርቶች በአግባቡ ይዘጋጃሉ፡፡

Directorate Director's Message

በሕፃናት መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክቶሬት  የመንግስት የሕጻናትማሳደጊያዎችን ድጋፍና ክትትል ማድረግ  ምንም አማራጭ ያጡ ሕጻናት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የሚላኩ መረጃዎች በአግባቡ መሟላታቸዉ ይረጋገጣል ፡፡  በቀረበዉ መረጃ መሰረት ሕጻናቱ የተቋም አግልግሎት እንዲያገኙ ደብዳቤ ይዘጋጃል፡፡  መረጃዎች ተደራጅተዉ ይያዛሉ

Service under the directorate::

Nothing was found.